የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a የጥንቷ እስራኤል ንጉሥ የነበረው ዳዊት ኢያቡሳውያንን ድል አድርጎ ምድራዊውን የጽዮን ተራራ በመያዝ ዋና ከተማው አድርጓታል። (2 ሳሙኤል 5:6, 7, 9) ቅዱሱንም ታቦት ወደ ጽዮን አዛውሮታል። (2 ሳሙኤል 6:17) ታቦቱ የይሖዋን መገኘት ያመለክት ስለነበር ጽዮን የአምላክ ማደሪያ እንደሆነች ተደርጋ ተገልጻለች፤ ይህም ለሰማይ ተስማሚ ምሳሌ እንድትሆን አድርጓታል።—ዘፀአት 25:22፤ ዘሌዋውያን 16:2፤ መዝሙር 9:11፤ ራእይ 11:19

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ