የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c የአገሩ ሕግ ከዚህ የተለየ መመሪያ እስከሌለው ድረስ የይሖዋ ምሥክሮች አምላክን የሚያስከብረውን የሚከተለውን የጋብቻ መሐላ ይጠቀማሉ። ሙሽራው እንዲህ ይላል:- “እኔ [የሙሽራው ስም] ሁለታችንም በአምላክ የጋብቻ ሥርዓት ሥር በዚች ምድር ላይ በሕይወት አብረን እስከኖርን ድረስ በቅዱሳን ጽሑፎች ላይ ለክርስቲያን ባሎች በተሰጠው መለኮታዊ ሕግ መሠረት አንቺን [የሙሽራዋ ስም] ልወድሽና ልንከባከብሽ ሚስቴ አድርጌ ወስጄሻለሁ።” ሙሽራዋ እንዲህ ትላለች:- “እኔ [የሙሽራዋ ስም] ሁለታችንም በአምላክ የጋብቻ ሥርዓት ሥር በዚች ምድር ላይ በሕይወት አብረን እስከኖርን ድረስ በቅዱሳን ጽሑፎች ላይ ለክርስቲያን ሚስቶች በተሰጠው መለኮታዊ ሕግ መሠረት አንተን [የሙሽራው ስም] ልወድህ፣ ልንከባከብህና በጥልቅ ላከብርህ ባሌ አድርጌ ወስጄሃለሁ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ