የግርጌ ማስታወሻ
a በእኛ ሥርዓተ ፀሐይ ውስጥ የሚገኙት አራቱ ለፀሐይ ቅርብ የሆኑት ፕላኔቶች ማለትም ሜርኩሪ፣ ቬኑስ፣ ምድር እና ማርስ ድንጋያማ ገጽታ ስላላቸው ተሬስትሪያል (terrestrial planets) የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸዋል። ከፀሐይ ርቀው የሚገኙት ግዙፍ ፕላኔቶች (outer planets) ማለትም ጁፒተር፣ ሳተርን፣ ዩራነስ እና ኔፕቲዩን በዋነኝነት በጋዝ የተሞሉ ናቸው።
a በእኛ ሥርዓተ ፀሐይ ውስጥ የሚገኙት አራቱ ለፀሐይ ቅርብ የሆኑት ፕላኔቶች ማለትም ሜርኩሪ፣ ቬኑስ፣ ምድር እና ማርስ ድንጋያማ ገጽታ ስላላቸው ተሬስትሪያል (terrestrial planets) የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸዋል። ከፀሐይ ርቀው የሚገኙት ግዙፍ ፕላኔቶች (outer planets) ማለትም ጁፒተር፣ ሳተርን፣ ዩራነስ እና ኔፕቲዩን በዋነኝነት በጋዝ የተሞሉ ናቸው።