የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a እነዚህ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈባቸው ቋንቋዎች ላይ ለሚካሄደው ጥናት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል። በ1506 ሮችሊን የዕብራይስጥን ቋንቋ ሰዋስው የያዘ መጽሐፍ ያሳተመ ሲሆን ይህ መጽሐፍ የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎችን በጥልቅ ለማጥናት አስችሏል። ኢራስመስ ደግሞ ለክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎች ትርጉም መሠረት የሚሆን የግሪክኛ ጽሑፍ በ1516 አዘጋጅቷል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ