የግርጌ ማስታወሻ
a እነዚህ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈባቸው ቋንቋዎች ላይ ለሚካሄደው ጥናት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል። በ1506 ሮችሊን የዕብራይስጥን ቋንቋ ሰዋስው የያዘ መጽሐፍ ያሳተመ ሲሆን ይህ መጽሐፍ የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎችን በጥልቅ ለማጥናት አስችሏል። ኢራስመስ ደግሞ ለክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎች ትርጉም መሠረት የሚሆን የግሪክኛ ጽሑፍ በ1516 አዘጋጅቷል።
a እነዚህ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈባቸው ቋንቋዎች ላይ ለሚካሄደው ጥናት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል። በ1506 ሮችሊን የዕብራይስጥን ቋንቋ ሰዋስው የያዘ መጽሐፍ ያሳተመ ሲሆን ይህ መጽሐፍ የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎችን በጥልቅ ለማጥናት አስችሏል። ኢራስመስ ደግሞ ለክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎች ትርጉም መሠረት የሚሆን የግሪክኛ ጽሑፍ በ1516 አዘጋጅቷል።