የግርጌ ማስታወሻ
a ፖሊያንድሪ በመባል የሚታወቀው በአንድ ጊዜ ብዙ ባሎች የማግባት ልማድ በጳውሎስ ዘመን በነበረው የግሪካውያንና የሮማውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት አልነበረውም። በመሆኑም ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በጻፈው ደብዳቤ ላይ ስለዚህ ዓይነቱ ልማድ እየተናገረ ወይም እንዲህ የሚያደርግን ሰው እያወገዘ ነበር ማለት አይቻልም።
a ፖሊያንድሪ በመባል የሚታወቀው በአንድ ጊዜ ብዙ ባሎች የማግባት ልማድ በጳውሎስ ዘመን በነበረው የግሪካውያንና የሮማውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት አልነበረውም። በመሆኑም ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በጻፈው ደብዳቤ ላይ ስለዚህ ዓይነቱ ልማድ እየተናገረ ወይም እንዲህ የሚያደርግን ሰው እያወገዘ ነበር ማለት አይቻልም።