የግርጌ ማስታወሻ
a የመጽሐፍ ቅዱስ ምሑር የሆኑት አልበርት ባርንስ እንደተናገሩት ኢየሱስ ለጉባኤ ወይም “ለቤተ ክርስቲያን ንገር” ሲል “እንዲህ ያሉ ጉዳዮችን ለመመልከት ሥልጣን ያላቸውን ሰዎች ማለትም የቤተ ክርስቲያን ተወካዮችን” ማመልከቱ ሊሆን ይችላል። “በአይሁዳውያን ምኩራብ ውስጥ እንዲህ ዓይነት ጉዳዮችን ለመመልከት ዳኞች ሆነው የሚያገለግሉ ሽማግሌዎች ነበሩ።”
a የመጽሐፍ ቅዱስ ምሑር የሆኑት አልበርት ባርንስ እንደተናገሩት ኢየሱስ ለጉባኤ ወይም “ለቤተ ክርስቲያን ንገር” ሲል “እንዲህ ያሉ ጉዳዮችን ለመመልከት ሥልጣን ያላቸውን ሰዎች ማለትም የቤተ ክርስቲያን ተወካዮችን” ማመልከቱ ሊሆን ይችላል። “በአይሁዳውያን ምኩራብ ውስጥ እንዲህ ዓይነት ጉዳዮችን ለመመልከት ዳኞች ሆነው የሚያገለግሉ ሽማግሌዎች ነበሩ።”