የግርጌ ማስታወሻ
a አሞናውያን አረመኔያዊ ድርጊት ከመፈጸም ወደኋላ የሚሉ አልነበሩም። ከ60 ዓመት ገደማ በኋላ እንኳ በገለዓድ ከተሞች የሚኖሩትን ሰዎች ቀኝ ዓይን እንደሚያወጡ ዝተው እንደነበር ተዘግቧል። ነቢዩ አሞጽ አሞናውያን የገለዓድን ነፍሰ ጡር ሴቶች ሆድ የቀደዱበት ጊዜ እንደነበር ተናግሯል።—1 ሳሙኤል 11:2፤ አሞጽ 1:13
a አሞናውያን አረመኔያዊ ድርጊት ከመፈጸም ወደኋላ የሚሉ አልነበሩም። ከ60 ዓመት ገደማ በኋላ እንኳ በገለዓድ ከተሞች የሚኖሩትን ሰዎች ቀኝ ዓይን እንደሚያወጡ ዝተው እንደነበር ተዘግቧል። ነቢዩ አሞጽ አሞናውያን የገለዓድን ነፍሰ ጡር ሴቶች ሆድ የቀደዱበት ጊዜ እንደነበር ተናግሯል።—1 ሳሙኤል 11:2፤ አሞጽ 1:13