የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ከጊዜ በኋላ ሰይጣን የሆነው መልአክ መጀመሪያ ላይ ስሙ ማን እንደነበር አይታወቅም። መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈበት ቋንቋ “ሰይጣን” እና “ዲያብሎስ” የሚሉት ስሞች “ተቃዋሚ” እና “ስም አጥፊ” የሚል ትርጉም አላቸው። ሰይጣን የተከተለው አካሄድ በተወሰነ ደረጃ ከጥንቱ የጢሮስ ንጉሥ ጋር ይመሳሰላል። (ሕዝቅኤል 28:12-19) ሁለቱም መጀመሪያ ላይ በመንገዳቸው ነቀፋ የሌለባቸው የነበሩ ሲሆን ከጊዜ በኋላ ግን ትዕቢታቸው ለውድቀት ዳርጓቸዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ