የግርጌ ማስታወሻ
a ከ16ኛው መቶ ዘመን አጋማሽ በኋላ ባሉት ዓመታት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን፣ ኢንዴክስ ኦቭ ፎርቢድን ቡክስ (የተከለከሉ መጻሕፍት ማውጫ) የተባለ ጽሑፍ በማሳተም በሕዝቡ ቋንቋ በተተረጎሙ መጽሐፍ ቅዱሶች መጠቀምን አጥብቃ ከለከለች። ይህም “በቀጣዮቹ 200 ዓመታት ካቶሊኮች ምንም ዓይነት የትርጉም ሥራ እንዳያከናውኑ አድርጓል” በማለት ዘ ኒው ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ ገልጿል።