የግርጌ ማስታወሻ
b የአልሜዳ መጽሐፍ ቅዱስ የቀድሞ እትሞች፣ ፓድሬ (አባ) አልሜዳ ብለው ይጠሩት ስለነበር አንዳንዶች የካቶሊክ ቄስ ሆኖ አገልግሏል የሚል እምነት አላቸው። ይሁን እንጂ የአልሜዳን መጽሐፍ ቅዱስ ያዘጋጁት የደች ሰዎች እንዲህ ያደረጉት በስህተት ነበር፤ ቃሉ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታይ ለሆነ ፓስተር ወይም አገልጋይ የሚሠራበት መጠሪያ መስሏቸው ነበር።
b የአልሜዳ መጽሐፍ ቅዱስ የቀድሞ እትሞች፣ ፓድሬ (አባ) አልሜዳ ብለው ይጠሩት ስለነበር አንዳንዶች የካቶሊክ ቄስ ሆኖ አገልግሏል የሚል እምነት አላቸው። ይሁን እንጂ የአልሜዳን መጽሐፍ ቅዱስ ያዘጋጁት የደች ሰዎች እንዲህ ያደረጉት በስህተት ነበር፤ ቃሉ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታይ ለሆነ ፓስተር ወይም አገልጋይ የሚሠራበት መጠሪያ መስሏቸው ነበር።