የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መጽሐፍ ቅዱስ “ብርሃን” የሚለውን ቃል በተለያዩ ምሳሌያዊ መንገዶች ይጠቀምበታል። ለምሳሌ ያህል፣ መጽሐፍ ቅዱስ አምላክን ከብርሃን ጋር አያይዞ ይገልጸዋል። (መዝሙር 104:1, 2፤ 1 ዮሐንስ 1:5) በአምላክ ቃል ውስጥ የሚገኘው መንፈሳዊ እውቀት በብርሃን ተመስሏል። (ኢሳይያስ 2:3-5፤ 2 ቆሮንቶስ 4:6) ኢየሱስ ምድራዊ አገልግሎቱን ባከናወነበት ወቅት ብርሃን ነበር። (ዮሐንስ 8:12፤ 9:5፤ 12:35) እንዲሁም የኢየሱስ ተከታዮች ብርሃናቸውን እንዲያበሩ ታዘዋል።—ማቴዎስ 5:14, 16

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ