የግርጌ ማስታወሻ
a ቈላስይስ 3:9, 10 በአምላክ መልክ መፈጠር ሲባል ባሕርያቱን ከማንጸባረቅ ጋር የተያያዘ መሆኑን ይጠቁማል። አምላክን ማስደሰት የሚፈልጉ ሰዎች ‘የፈጣሪውን [የአምላክን] መልክ እንዲመስል የሚታደሰውን አዲሱን ሰው’ እንዲለብሱ ተመክረዋል።
a ቈላስይስ 3:9, 10 በአምላክ መልክ መፈጠር ሲባል ባሕርያቱን ከማንጸባረቅ ጋር የተያያዘ መሆኑን ይጠቁማል። አምላክን ማስደሰት የሚፈልጉ ሰዎች ‘የፈጣሪውን [የአምላክን] መልክ እንዲመስል የሚታደሰውን አዲሱን ሰው’ እንዲለብሱ ተመክረዋል።