የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a እርግጥ ነው፣ ኢየሱስ “የሰማይ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተም ፍጹማን ሁኑ” ብሏል። (ማቴ. 5:48) ኢየሱስ፣ ፍጽምና የጎደላቸው ሰዎችም እንኳ በአንጻራዊ ሁኔታ ሙሉ ወይም ፍጹም መሆን እንደሚችሉ ተገንዝቦ ነበር። በእርግጥም ሰውን ሁሉ እንድንወድ የተሰጠንን ትእዛዝ መፈጸም እንችላለን፤ እንዲህ በማድረግም አምላክን እናስደስታለን። ከእኛ በተቃራኒ ግን ይሖዋ ሙሉ በሙሉ ፍጹም ነው። “ንጹሕ አቋም” የሚለው ቃል ከይሖዋ ጋር በተያያዘ ሲሠራበት ፍጹም መሆንንም ይጨምራል።—መዝ. 18:30

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ