የግርጌ ማስታወሻ
b በዮናስ ዘመን የእስራኤል ዋና ከተማ የነበረችው ሰማርያ ከ20,000 እስከ 30,000 የሚጠጋ ሕዝብ ይኖርባት እንደነበር ይገመታል። የነነዌ ሕዝብ ደግሞ ከዚህ በአራት እጥፍ ገደማ ይበልጣል። ነነዌ በብልጽግናዋ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰችበት ወቅት በዓለም ላይ ትልቋ ከተማ የነበረች ይመስላል።
b በዮናስ ዘመን የእስራኤል ዋና ከተማ የነበረችው ሰማርያ ከ20,000 እስከ 30,000 የሚጠጋ ሕዝብ ይኖርባት እንደነበር ይገመታል። የነነዌ ሕዝብ ደግሞ ከዚህ በአራት እጥፍ ገደማ ይበልጣል። ነነዌ በብልጽግናዋ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰችበት ወቅት በዓለም ላይ ትልቋ ከተማ የነበረች ይመስላል።