የግርጌ ማስታወሻ
a ‘አባት የሌለው ልጅ’ የሚለው አገላለጽ መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈባቸው ቋንቋዎች በአምላክ ቃል ውስጥ 40 ጊዜ ያህል ይገኛል። እዚህ ላይ የገባው የዕብራይስጥ ቃል ወንዶች ልጆችን የሚያመለክት ቢሆንም መሠረታዊ ሥርዓቱ ለሴት ልጆች እንደማይሠራ አድርገን ማሰብ የለብንም። የሙሴ ሕግ አባት የሌላቸውን ሴት ልጆችም መብት ያስጠብቅ ነበር።—ዘኍልቍ 27:1-8
a ‘አባት የሌለው ልጅ’ የሚለው አገላለጽ መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈባቸው ቋንቋዎች በአምላክ ቃል ውስጥ 40 ጊዜ ያህል ይገኛል። እዚህ ላይ የገባው የዕብራይስጥ ቃል ወንዶች ልጆችን የሚያመለክት ቢሆንም መሠረታዊ ሥርዓቱ ለሴት ልጆች እንደማይሠራ አድርገን ማሰብ የለብንም። የሙሴ ሕግ አባት የሌላቸውን ሴት ልጆችም መብት ያስጠብቅ ነበር።—ዘኍልቍ 27:1-8