የግርጌ ማስታወሻ
a አሳ የሐሰት አምልኮ ይካሄድባቸው የነበሩ የማምለኪያ ኰረብታዎችን ሲያስወግድ ሕዝቡ ይሖዋን ያመልክባቸው የነበሩትን ኰረብታዎች አላጠፋ ይሆናል። ወይም ደግሞ የማምለኪያ ኰረብታዎቹ በእሱ የግዛት ዘመን መጨረሻ አካባቢ በድጋሚ የተገነቡና በኋላ ላይ ልጁ ኢዮሣፍጥ ያጠፋቸው ሊሆኑ ይችላሉ።—1 ነገ. 15:14፤ 2 ዜና 15:17
a አሳ የሐሰት አምልኮ ይካሄድባቸው የነበሩ የማምለኪያ ኰረብታዎችን ሲያስወግድ ሕዝቡ ይሖዋን ያመልክባቸው የነበሩትን ኰረብታዎች አላጠፋ ይሆናል። ወይም ደግሞ የማምለኪያ ኰረብታዎቹ በእሱ የግዛት ዘመን መጨረሻ አካባቢ በድጋሚ የተገነቡና በኋላ ላይ ልጁ ኢዮሣፍጥ ያጠፋቸው ሊሆኑ ይችላሉ።—1 ነገ. 15:14፤ 2 ዜና 15:17