የግርጌ ማስታወሻ
b ኢሳይያስ 25:7, 8 (NW)፦ “በዚህም ተራራ ላይ ሕዝቦችን ሁሉ የሸፈነውን መሸፈኛ እንዲሁም በብሔራት ሁሉ ላይ የተዘረጋውን ጨርቅ በእርግጥ ያስወግዳል። ሞትን ለዘላለም ይውጣል፤ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ከፊት ሁሉ እንባን ይጠርጋል። በሕዝቡ ላይ የደረሰውንም ነቀፋ ከመላው ምድር ያስወግዳል፤ ምክንያቱም ይህን የተናገረው ይሖዋ ራሱ ነው።”
b ኢሳይያስ 25:7, 8 (NW)፦ “በዚህም ተራራ ላይ ሕዝቦችን ሁሉ የሸፈነውን መሸፈኛ እንዲሁም በብሔራት ሁሉ ላይ የተዘረጋውን ጨርቅ በእርግጥ ያስወግዳል። ሞትን ለዘላለም ይውጣል፤ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ከፊት ሁሉ እንባን ይጠርጋል። በሕዝቡ ላይ የደረሰውንም ነቀፋ ከመላው ምድር ያስወግዳል፤ ምክንያቱም ይህን የተናገረው ይሖዋ ራሱ ነው።”