የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c ኢየሱስ ክርስቶስና ሐዋርያቱ በነበሩበት ዘመን ሁሉም የዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት በግሪክኛ ተተርጉመው ነበር። ይህ ትርጉም ሰብዓ ሊቃናት የሚባል ሲሆን ግሪክኛ ተናጋሪ የሆኑ አይሁዳውያን በስፋት ይጠቀሙበት ነበር። በክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ ከሚገኙትና ከዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት በቀጥታ ከተወሰዱት በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥቅሶች አብዛኞቹ ከሰብዓ ሊቃናት ትርጉም የተወሰዱ ናቸው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ