የግርጌ ማስታወሻ
b በዚህ ምሳሌ ላይ የመዝራቱ ሥራ፣ ቅቡዓን ክርስቲያኖች እንዲገኙ ለማድረግ የሚከናወነውን የስብከትና ደቀ መዛሙርት የማድረግ ሥራ የሚያመለክት አይደለም። ኢየሱስ በእርሻው ላይ የተዘራውን ጥሩ ዘር በተመለከተ ሲናገር “የመንግሥቱ ልጆች ናቸው” እንጂ የመንግሥቱ ልጆች ይሆናሉ አላለም። የመዝራቱ ሥራ እነዚህ የመንግሥቱ ልጆች በዓለም እርሻ ላይ መቀባታቸውን ያመለክታል።
b በዚህ ምሳሌ ላይ የመዝራቱ ሥራ፣ ቅቡዓን ክርስቲያኖች እንዲገኙ ለማድረግ የሚከናወነውን የስብከትና ደቀ መዛሙርት የማድረግ ሥራ የሚያመለክት አይደለም። ኢየሱስ በእርሻው ላይ የተዘራውን ጥሩ ዘር በተመለከተ ሲናገር “የመንግሥቱ ልጆች ናቸው” እንጂ የመንግሥቱ ልጆች ይሆናሉ አላለም። የመዝራቱ ሥራ እነዚህ የመንግሥቱ ልጆች በዓለም እርሻ ላይ መቀባታቸውን ያመለክታል።