የግርጌ ማስታወሻ
a አዲስ ዓለም ትርጉም ይህን ጥቅስ እንደሚከተለው በማለት ያስቀምጠዋል፦ “ነቢዩ ኤልያስ የእህል መባው በሚቀርብበት ጊዜ ወደ መሠዊያው ቀርቦ እንዲህ አለ፦ ‘የአብርሃም፣ የይስሐቅና የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ሆይ፣ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደሆንክ፣ እኔም የአንተ አገልጋይ መሆኔና እነዚህን ሁሉ ነገሮች ያደረግኩት በአንተ ቃል መሆኑ ዛሬ ይታወቅ። ይሖዋ ሆይ፣ መልስልኝ፤ ይህ ሕዝብ አንተ ይሖዋ እውነተኛው አምላክ እንደሆንክና ልባቸው እንዲለወጥ ያደረግከው አንተ ራስህ እንደሆንክ ያውቅ ዘንድ መልስልኝ።’”