የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a አዲስ ዓለም ትርጉም ይህን ጥቅስ እንደሚከተለው በማለት ያስቀምጠዋል፦ “ነቢዩ ኤልያስ የእህል መባው በሚቀርብበት ጊዜ ወደ መሠዊያው ቀርቦ እንዲህ አለ፦ ‘የአብርሃም፣ የይስሐቅና የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ሆይ፣ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደሆንክ፣ እኔም የአንተ አገልጋይ መሆኔና እነዚህን ሁሉ ነገሮች ያደረግኩት በአንተ ቃል መሆኑ ዛሬ ይታወቅ። ይሖዋ ሆይ፣ መልስልኝ፤ ይህ ሕዝብ አንተ ይሖዋ እውነተኛው አምላክ እንደሆንክና ልባቸው እንዲለወጥ ያደረግከው አንተ ራስህ እንደሆንክ ያውቅ ዘንድ መልስልኝ።’”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ