የግርጌ ማስታወሻ
a አንድ ምሑር እንደተናገሩት መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈበት ቋንቋ “ለመመሥረት” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ‘ሐውልት ማቆም’ የሚል ፍቺም ሊኖረው ይችላል። በመሆኑም እነዚያ አይሁዳውያን ለአምላክ ሳይሆን ለራሳቸው ክብር ሲሉ ምሳሌያዊ ሐውልት ያቆሙ ያህል ነበር።
a አንድ ምሑር እንደተናገሩት መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈበት ቋንቋ “ለመመሥረት” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ‘ሐውልት ማቆም’ የሚል ፍቺም ሊኖረው ይችላል። በመሆኑም እነዚያ አይሁዳውያን ለአምላክ ሳይሆን ለራሳቸው ክብር ሲሉ ምሳሌያዊ ሐውልት ያቆሙ ያህል ነበር።