የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b የዚህ “ለስለስ ያለ ድምፅ” ምንጭ ይሖዋ በ⁠1 ነገሥት 19:9 ላይ የሚገኘውን ‘ቃሉን’ ለማስተላለፍ የተጠቀመበት መንፈሳዊ አካል ሳይሆን አይቀርም። ይህ መንፈሳዊ አካል የአምላክ ወኪል በመሆኑ በቁጥር 15 ላይ የተጠቀሰው “እግዚአብሔር” ተብሎ ነው። ይህም ይሖዋ እስራኤላውያንን በምድረ በዳ ለመምራት የተጠቀመበትንና “ስሜ በርሱ ላይ ነው” በማለት አምላክ የተናገረለትን መንፈሳዊ አካል ያስታውሰን ይሆናል። (ዘፀአት 23:21) እውነት ነው፣ ስለዚህ ጉዳይ በእርግጠኝነት መናገር አንችልም፤ ያም ሆኖ ኢየሱስ ሰው ከመሆኑ በፊት “ቃል” ማለትም ይሖዋ ከአገልጋዮቹ ጋር ባለው ግንኙነት ልዩ ቃል አቀባይ ሆኖ እንዳገለገለ ልብ ማለት ይገባል።​—ዮሐንስ 1:1

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ