የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስ ከጴጥሮስ ጋር ያደረገው ውይይት ያተኮረው በክርስቶስ ማንነትና በሚጫወተው ሚና ላይ እንጂ ጴጥሮስ በሚኖረው የሥራ ድርሻ ላይ አልነበረም። (ማቴዎስ 16:13-17) ቆየት ብሎም ራሱ ጴጥሮስ ጉባኤው የተገነባበት ድንጋይ ኢየሱስ እንደሆነ ተናግሯል። (1 ጴጥሮስ 2:4-8) ሐዋርያው ጳውሎስም የክርስቲያን ጉባኤ “የማዕዘኑ የመሠረት ድንጋይ” ጴጥሮስ ሳይሆን ኢየሱስ እንደሆነ አረጋግጧል።—ኤፌሶን 2:20