የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ኢየሱስም ሆነ ሐዋርያቱ የክርስቲያን ጉባኤ የክህደት ትምህርት በሚያስተምሩ ሰዎች እየተዋጠ እንደሚመጣ አስጠንቅቀው ነበር። (ማቴዎስ 13:24-30, 36-43፤ 2 ጢሞቴዎስ 4:3፤ 2 ጴጥሮስ 2:1፤ 1 ዮሐንስ 2:18) በሁለተኛው መቶ ዘመን የክርስቲያን ጉባኤ አረማዊ ልማዶችን መከተልና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶችን ከግሪክ ፍልስፍና ጋር መቀላቀል በጀመረ ጊዜ ኢየሱስና ሐዋርያቱ የተናገሩት ነገር ተፈጸመ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ