የግርጌ ማስታወሻ
c ሐማ ቃል የገባው 10,000 መክሊት ብር ለመክፈል ነበር፤ ይህ ገንዘብ በዛሬው ጊዜ ባለው የዋጋ ተመን ቢሰላ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ይሆናል። ንጉሡ በእርግጥ ቀዳማዊ ጠረክሲስ ከሆነ ሐማ ያቀረበው ገንዘብ እጅግ አጓጉቶት ሊሆን ይችላል። ጠረክሲስ ከግሪኮች ጋር ባደረገው አውዳሚ ጦርነት ለከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ ተዳርጎ ነበር፤ ይህን ጦርነት ያደረገው አስቴርን ከማግባቱ በፊት ሳይሆን አይቀርም።