የግርጌ ማስታወሻ
b እርግጥ ነው፣ ጥምር ለሆነው የዓለም ኃያል መንግሥት መገኛ የሆኑት ብሪታንያና አሜሪካ በ18ኛው መቶ ዘመን ላይ በየፊናቸው ኃያል መንግሥት ሆነው ነበር፤ ይሁንና ዮሐንስ ይህ መንግሥት ሰባተኛ ራስ በመሆን ብቅ የሚለው በጌታ ቀን ላይ እንደሆነ ተናግሯል። እንዲያውም በራእይ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙት ትንቢቶች ፍጻሜያቸውን ማግኘት የጀመሩት ‘በጌታ ቀን’ ላይ ነው። (ራእይ 1:10) ሰባተኛው ራስ የሆኑት ብሪታንያና አሜሪካ ግንባር ፈጥረው የዓለም ኃያል መንግሥት የሆኑት በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ነው።