የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንድ እንስሳት በተፈጥሯቸው ኃይላቸውን ለመቆጠብ ሲሉ ለወራት ድብን ባለ እንቅልፍ እንደሚያሳልፉ ሁሉ አምላክም በመርከቡ ውስጥ ያሉት እንስሳት የሚፈጁትን መኖ ለመቀነስ ሲል ይህን ዘዴ በእንስሳቱ ላይ ተጠቅሞ ሊሆን እንደሚችል የሚሰማቸው ሰዎች አሉ። አምላክ በዚህ ዘዴ ይጠቀም አይጠቅም የምናውቀው ነገር ባይኖርም በመርከቧ ውስጥ የነበሩትን ሁሉ በሕይወት ለማቆየት የገባውን ቃል ኪዳን እንደጠበቀ ግን ጥርጥር የለውም።