የግርጌ ማስታወሻ
a ዮሴፍ ወደ ጲጥፋራ ቤት ሲመጣ 17 ወይም 18 ዓመት ገደማ እንደሚሆነው እንዲሁም በዚያ እያለ አድጎ ሙሉ ሰው እንደሆነ የሚጠቁም ሐሳብ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እናገኛለን፤ ስለዚህ በጲጥፋራ ቤት ለተወሰኑ ዓመታት ቆይቶ ሊሆን ይችላል። ከእሥር ቤት ሲለቀቅ ደግሞ 30 ዓመት ሆኖት ነበር።—ዘፍጥረት 37:2፤ 39:6 NW፤ ዘፍጥረት 41:46
a ዮሴፍ ወደ ጲጥፋራ ቤት ሲመጣ 17 ወይም 18 ዓመት ገደማ እንደሚሆነው እንዲሁም በዚያ እያለ አድጎ ሙሉ ሰው እንደሆነ የሚጠቁም ሐሳብ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እናገኛለን፤ ስለዚህ በጲጥፋራ ቤት ለተወሰኑ ዓመታት ቆይቶ ሊሆን ይችላል። ከእሥር ቤት ሲለቀቅ ደግሞ 30 ዓመት ሆኖት ነበር።—ዘፍጥረት 37:2፤ 39:6 NW፤ ዘፍጥረት 41:46