የግርጌ ማስታወሻ
d ሐዋርያት ከሞቱ በኋላ ሰይጣን ያስነሳው ክህደት ለበርካታ ዘመናት ተስፋፍቶ ቆይቷል። በዚያ ወቅት፣ እውነተኛ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርትን እንዲያፈሩ ለክርስቲያኖች የተሰጠውን ተልእኮ በቀጣይነት የሚያከናውን አልነበረም። ይሁንና ‘በመከሩ ወቅት’ ይኸውም በመጨረሻዎቹ ቀናት ይህ ሁኔታ ተለወጠ። (ማቴ. 13:24-30, 36-43) የሐምሌ 15, 2013 መጠበቂያ ግንብ ከገጽ 9-12 ተመልከት።