የግርጌ ማስታወሻ
a በዚህና በሚቀጥለው ሳምንት የሚጠኑት ርዕሶች በዋነኝነት የተዘጋጁት ለሽማግሌዎች ቢሆንም ሌሎቹ የጉባኤው አባላትም ለትምህርቱ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል። ለምን? እነዚህ የጥናት ርዕሶች የተጠመቁ ወንዶች በሙሉ በጉባኤ ውስጥ ለበለጠ ኃላፊነት እንዲበቁ ሥልጠና ማግኘታቸው አስፈላጊ እንደሆነ እንዲገነዘቡ ይረዷቸዋል። እንዲህ ከሆነ ሁሉም ጥቅም ማግኘት ይችላሉ።
a በዚህና በሚቀጥለው ሳምንት የሚጠኑት ርዕሶች በዋነኝነት የተዘጋጁት ለሽማግሌዎች ቢሆንም ሌሎቹ የጉባኤው አባላትም ለትምህርቱ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል። ለምን? እነዚህ የጥናት ርዕሶች የተጠመቁ ወንዶች በሙሉ በጉባኤ ውስጥ ለበለጠ ኃላፊነት እንዲበቁ ሥልጠና ማግኘታቸው አስፈላጊ እንደሆነ እንዲገነዘቡ ይረዷቸዋል። እንዲህ ከሆነ ሁሉም ጥቅም ማግኘት ይችላሉ።