የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ሲሳራ አብዛኛውን ጊዜ ከውጊያ ሲመለስ ልጃገረዶችን፣ እንዲያውም አንዳንድ ጊዜ ለእያንዳንዱ ወታደር ከአንድ በላይ ልጃገረዶች ማርኮ ይመጣ እንደነበር ዲቦራ ካቀናበረችው መዝሙር መረዳት ይቻላል። (መሳፍንት 5:30) እዚህ ጥቅስ ላይ “ልጃገረድ” የሚለው ቃል “ማህፀን” የሚል ቀጥተኛ ትርጉም አለው። ይህ አገላለጽ እነዚህ ሴቶች የሚፈለጉት ለፆታ ግንኙነት ብቻ እንደነበር ይጠቁማል። ሴቶችን አስገድዶ መድፈር የተለመደ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ