የግርጌ ማስታወሻ
b እስራኤላውያን ከከነአናውያን ጋር ጦርነት ከመግጠማቸው በፊት የሰላም ጥሪ አላስተላለፉም ነበር። ለምን? ምክንያቱም ከነአናውያን ክፉ አካሄዳቸውን ማስተካከል የሚችሉበት 400 ዓመታት ነበራቸው። እስራኤላውያን ጦርነት ሊገጥሟቸው በመጡበት ጊዜ ከነአናውያን በክፉ አቋማቸው ቀጥለው ነበር። (ዘፍጥረት 15:13-16) ስለዚህ ሙሉ በሙሉ መጥፋት ነበረባቸው። ይሁን እንጂ በግለሰብ ደረጃ አካሄዳቸውን የለወጡ ከነአናውያን ከጥፋት ተርፈዋል።—ኢያሱ 6:25፤ 9:3-27