የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በ55 ዓ.ም. ገደማ የተወለደው ታሲተስ እንዲህ ሲል ጽፏል፦ “[ክርስቲያኖች] ለሚለው ስም መገኛ የሆነው ክርስቱስ [ክርስቶስ] በጢባርዮስ የንግሥና ዘመን ከአስተዳዳሪዎቻችን አንዱ በነበረው በጳንጥዮስ ጲላጦስ እጅ ከፍተኛ የሆነ ቅጣት ተቀብሏል።” በተጨማሪም ስዊቶኒየስ (አንደኛው መቶ ዘመን)፣ አይሁዳዊው የታሪክ ምሁር ጆሴፈስ (አንደኛው መቶ ዘመን) እንዲሁም የቢቲኒያ አገረ ገዢ የነበረው ትንሹ ፕሊኒ (ሁለተኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ) ኢየሱስን ጠቅሰውታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ