የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢየሱስ የመገኘቱ ምልክት ክፍል የሆኑትን ምሳሌዎች የተናገረበት ቅደም ተከተል ትኩረት የሚስብ ነው። በመጀመሪያ፣ ስለ “ታማኝና ልባም ባሪያ” ይኸውም አመራር የሚሰጡ ቅቡዓን ወንድሞችን ስላቀፈው አነስተኛ ቡድን ተናገረ። (ማቴ. 24:45-47) ከዚያም ሰማያዊ ተስፋ ያላቸውን ክርስቲያኖች በሙሉ የሚመለከቱ ምሳሌዎች ተናገረ፤ እነዚህ ምሳሌዎች በዋነኝነት የተነገሩት ለቅቡዓን ክርስቲያኖች ነው። (ማቴ. 25:1-30) በመጨረሻም የክርስቶስን ወንድሞች ስለሚደግፉ ምድራዊ ተስፋ ያላቸው ሰዎች ተናገረ። (ማቴ. 25:31-46) በተመሳሳይም የሕዝቅኤል ትንቢት በዘመናችን የመጀመሪያ ፍጻሜውን ያገኘው ሰማያዊ ተስፋ ባላቸው ክርስቲያኖች ላይ ነው። አሥሩን ነገድ ያቀፈው መንግሥት ብዙውን ጊዜ ምድራዊ ተስፋ ያላቸውን ክርስቲያኖች ባያመለክትም በዚህ ትንቢት ላይ የተገለጸው አንድነት፣ ምድራዊ ተስፋ ባላቸውና ሰማያዊ ተስፋ ባላቸው ክርስቲያኖች መካከል ያለውን አንድነት ያስታውሰናል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ