የግርጌ ማስታወሻ
a ከወሊድ በኋላ በሚመጣ ከባድ የመንፈስ ጭንቀት የሚሠቃዩ አንዳንድ እናቶች ከአራስ ልጃቸው ጋር ትስስር ለመፍጠር ሊቸገሩ ይችላሉ። ሆኖም ይህ የእነሱ ጥፋት እንደሆነ ሊሰማቸው አይገባም። የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የአእምሮ ጤንነት ተቋም እንደገለጸው ከወሊድ በኋላ የሚመጣ ከባድ የመንፈስ ጭንቀት “የአካላዊና የስሜታዊ መንስኤዎች ድምር ውጤት ሊሆን ይችላል። . . . እናቲቱ ባደረገችው ወይም ባላደረገችው ነገር ምክንያት የሚከሰት አይደለም።” ይህን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በሰኔ 8, 2003 ንቁ! (እንግሊዝኛ) ላይ የወጣውን “ከወሊድ በኋላ የሚመጣን ከባድ የመንፈስ ጭንቀት መረዳት” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።