የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d የግርጌ ማስታወሻ፦ “አትፍራ” የሚለው ቃል ሦስት ጊዜ ማለትም በኢሳይያስ 41:10, 13 እና 14 ላይ ተጠቅሶ ይገኛል። በተጨማሪም እነዚህ ጥቅሶች “እኔ” (ይሖዋን ያመለክታል) የሚለውን ቃል በተደጋጋሚ ይጠቅሳሉ። ኢሳይያስ “እኔ” የሚለውን ቃል በተደጋጋሚ እንዲጠቀም ይሖዋ በመንፈሱ የመራው ለምንድን ነው? አንድን አስፈላጊ እውነታ ይኸውም ፍርሃታችንን ማሸነፍ የምንችለው በይሖዋ በመታመን ብቻ እንደሆነ ጎላ አድርጎ ለመግለጽ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ