የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ ይሖዋ የራሳችንን አስተሳሰብ፣ ስሜትና ድርጊት በመመርመር ራሳችንን የመዳኘት ችሎታ ሰጥቶናል። መጽሐፍ ቅዱስ ይህን ችሎታ “ሕሊና” በማለት ይጠራዋል። (ሮም 2:15፤ 9:1) በመጽሐፍ ቅዱስ የሠለጠነ ሕሊና የሚባለው የምናስበው፣ የምናደርገው ወይም የምንናገረው ነገር ጥሩ ወይም መጥፎ መሆኑን ለመዳኘት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙትን የይሖዋን መሥፈርቶች የሚጠቀም ሕሊና ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ