የግርጌ ማስታወሻ
b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ የዋህነት። የዋህ የሆኑ ሰዎች ሌሎችን በደግነት የሚይዙ ከመሆኑም ሌላ የሚያስቆጣ ነገር በሚያጋጥማቸው ጊዜም እንኳ ገርነት ያሳያሉ። ትሕትና። ትሑት የሆኑ ሰዎች ከኩራት ወይም ከትዕቢት የራቁ ናቸው፤ በተጨማሪም ሌሎች ከእነሱ እንደሚበልጡ አድርገው ያስባሉ። ትሕትና የሚለው ቃል ከይሖዋ ጋር በተያያዘ ሲሠራበት ፍጥረታቱ ከእሱ የሚያንሱ ቢሆኑም ፍቅርና ምሕረት በሚንጸባረቅበት መንገድ እንደሚይዛቸው ያሳያል።