የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ፣ ኢየሱስና የሥጋ ደዌ በሽተኛ የነበረው ሳምራዊ አድናቆት በማሳየት ረገድ ምን ምሳሌ ትተውልናል? ይህ ርዕስ የዚህን ጥያቄ መልስ ይዟል። እንዲሁም በዚህ ረገድ ምሳሌ የሚሆኑንን ሌሎች ሰዎች ይጠቅሳል። በተጨማሪም አመስጋኝ መሆናችንን ማሳየታችን በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነና እንዲህ ማድረግ የምንችልባቸው አንዳንድ ተግባራዊ መንገዶች የትኞቹ እንደሆኑ ይገልጻል።