የግርጌ ማስታወሻ
a ሁላችንም የመንግሥቱን ምሥራች የመስበክና ደቀ መዛሙርት የማድረግ ተልእኮ ተሰጥቶናል። ይህ ርዕስ፣ በግለሰብ ደረጃ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ቢያጋጥሙንም እንኳ አገልግሎታችንን በተሟላ ሁኔታ መፈጸም የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ በስብከቱ ሥራችን ይበልጥ ውጤታማና ደስተኛ መሆን የምንችልበትን መንገድ እንማራለን።
a ሁላችንም የመንግሥቱን ምሥራች የመስበክና ደቀ መዛሙርት የማድረግ ተልእኮ ተሰጥቶናል። ይህ ርዕስ፣ በግለሰብ ደረጃ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ቢያጋጥሙንም እንኳ አገልግሎታችንን በተሟላ ሁኔታ መፈጸም የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ በስብከቱ ሥራችን ይበልጥ ውጤታማና ደስተኛ መሆን የምንችልበትን መንገድ እንማራለን።