የግርጌ ማስታወሻ
a ሁላችንም ሰላማችንን ሊያሳጡን ከሚችሉ ችግሮች ጋር እንታገላለን። ይህ ርዕስ ኢየሱስ ሰላሙን ጠብቆ እንዲኖር የረዱትን ሦስት ነገሮች ያብራራል፤ እኛም እነዚህን ነገሮች በማድረግ ከባድ ፈተናዎች በሚያጋጥሙን ጊዜም እንኳ ሰላማችንን ጠብቀን መኖር እንችላለን።
a ሁላችንም ሰላማችንን ሊያሳጡን ከሚችሉ ችግሮች ጋር እንታገላለን። ይህ ርዕስ ኢየሱስ ሰላሙን ጠብቆ እንዲኖር የረዱትን ሦስት ነገሮች ያብራራል፤ እኛም እነዚህን ነገሮች በማድረግ ከባድ ፈተናዎች በሚያጋጥሙን ጊዜም እንኳ ሰላማችንን ጠብቀን መኖር እንችላለን።