የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b የሥዕሉ መግለጫ፦ ወንድሞች የስብሰባ አዳራሹን ሲያጸዱ ጆ የተባለው ወንድም ሥራውን ትቶ ከአንድ ወንድምና ከልጁ ጋር ማውራት ጀመረ። ምንጣፉን እያጸዳ ያለው ማይክ በዚህ ተበሳጨ። በመሆኑም ‘ቆሞ ማውራቱን ትቶ ሥራውን አይሠራም!’ ብሎ አሰበ። በኋላ ላይ ግን ጆ አንዲትን በዕድሜ የገፉ እህት በአሳቢነት ሲረዳቸው ማይክ ተመለከተ። ማይክ ይህን ሲመለከት፣ በወንድሙ ጥሩ ባሕርያት ላይ ይበልጥ ማተኮር እንዳለበት አስታወሰ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ