የግርጌ ማስታወሻ
a መጨረሻው እየቀረበ ሲመጣ ሁላችንም ከእምነት ባልንጀሮቻችን ጋር ያለንን ወዳጅነት ማጠናከር ያስፈልገናል። በዚህ ረገድ ኤርምያስ ከተወው ምሳሌ የምናገኘውን ትምህርት በዚህ ርዕስ ላይ እንመለከታለን። በተጨማሪም በአሁኑ ጊዜ ወዳጅነታችንን ማጠናከራችን፣ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙን የሚረዳን እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።
a መጨረሻው እየቀረበ ሲመጣ ሁላችንም ከእምነት ባልንጀሮቻችን ጋር ያለንን ወዳጅነት ማጠናከር ያስፈልገናል። በዚህ ረገድ ኤርምያስ ከተወው ምሳሌ የምናገኘውን ትምህርት በዚህ ርዕስ ላይ እንመለከታለን። በተጨማሪም በአሁኑ ጊዜ ወዳጅነታችንን ማጠናከራችን፣ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙን የሚረዳን እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።