የግርጌ ማስታወሻ
a የ2020 የዓመት ጥቅሳችን ‘ደቀ መዛሙርት እንድናደርግ’ ያበረታታናል። ሁሉም የይሖዋ አገልጋዮች ይህን መመሪያ መታዘዝ ይጠበቅባቸዋል። ታዲያ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶቻችንን ልብ በመንካት የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት እንዲሆኑ መርዳት የምንችለው እንዴት ነው? ይህ ርዕስ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶቻችንን ወደ ይሖዋ ይበልጥ እንዲቀርቡ መርዳት የምንችልባቸውን መንገዶች ያብራራል። በሌላ በኩል ደግሞ አንድን ሰው ማስጠናታችንን ማቆም ይኖርብን እንደሆነ ለመወሰን ምን እንደሚረዳን እንመለከታለን።