የግርጌ ማስታወሻ
a በ33 ዓ.ም. ከዋለው የጴንጤቆስጤ ዕለት አንስቶ ይሖዋ ለአንዳንድ ክርስቲያኖች አስደናቂ የሆነ ተስፋ ይኸውም በሰማይ ከልጁ ጋር የመግዛት መብት ሰጥቷቸዋል። ሆኖም እነዚህ ክርስቲያኖች ለዚህ አስደናቂ መብት መመረጣቸውን የሚያውቁት እንዴት ነው? አንድ ሰው እንዲህ ዓይነት ጥሪ ሲቀበል ምን ለውጥ ያጋጥመዋል? ይህ ርዕስ በጥር 2016 መጠበቂያ ግንብ ላይ በወጣ ትምህርት ላይ የተመሠረተ ሲሆን ከላይ ለተጠቀሱት ትኩረት የሚስቡ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል።