የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በመንፈስ ቅዱስ መቀባት። ይሖዋ በሰማይ ከኢየሱስ ጋር የሚገዙ ሰዎችን ለመምረጥ ቅዱስ መንፈሱን ይጠቀማል። አምላክ በመንፈሱ አማካኝነት ለእነዚህ ሰዎች ስለ ወደፊት ተስፋቸው “አስቀድሞ . . . ማረጋገጫ” ይሰጣቸዋል። (ኤፌ. 1:13, 14) እነዚህ ክርስቲያኖች ሰማያዊ ሽልማት ያላቸው መሆኑን መንፈስ ቅዱስ ‘እንደሚመሠክርላቸው’ ወይም ግልጽ እንደሚያደርግላቸው መናገር ይችላሉ።—ሮም 8:16

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ