የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስና ሐዋርያው ጳውሎስ ለአድማጮቻቸው ምን አመለካከት እንደነበራቸው እናያለን፤ እኛም ሰዎች የሚያምኑባቸውንና ትኩረታቸውን የሚስቡትን ነገሮች ግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም ወደፊት ደቀ መዝሙር ሊሆኑ እንደሚችሉ በማሰብ ረገድ የእነሱን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።
a ኢየሱስና ሐዋርያው ጳውሎስ ለአድማጮቻቸው ምን አመለካከት እንደነበራቸው እናያለን፤ እኛም ሰዎች የሚያምኑባቸውንና ትኩረታቸውን የሚስቡትን ነገሮች ግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም ወደፊት ደቀ መዝሙር ሊሆኑ እንደሚችሉ በማሰብ ረገድ የእነሱን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።