የግርጌ ማስታወሻ
a በዛሬው ጊዜ ያሉ ብዙ የይሖዋ አገልጋዮች ከዕድሜ መግፋት ጋር ተያይዘው ከሚመጡ ችግሮች ወይም አቅም ከሚያሳጣ ሕመም ጋር ይታገላሉ። ደግሞም ሁላችንም አልፎ አልፎ ድካም ይሰማናል። ከዚህ አንጻር በሩጫ ውድድር መሳተፍ ለእኛ በጣም አስቸጋሪ እንደሆነ ይሰማን ይሆናል። ይህ ርዕስ፣ ሁላችንም በጽናት መሮጥና ሐዋርያው ጳውሎስ በጠቀሰው የሕይወት ሩጫ አሸናፊ መሆን የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።