የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋን ለበርካታ ዓመታት በታማኝነት ያገለገሉ አንዳንድ ክርስቲያኖች ከጉባኤው የሚርቁት ለምንድን ነው? አምላክ ስለ እነዚህ አገልጋዮቹ ምን ይሰማዋል? ይህ ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል። በተጨማሪም በጥንት ዘመን ይሖዋ ከእሱ የራቁ አንዳንድ አገልጋዮቹን ከረዳበት መንገድ ምን እንደምንማር ያብራራል።
a ይሖዋን ለበርካታ ዓመታት በታማኝነት ያገለገሉ አንዳንድ ክርስቲያኖች ከጉባኤው የሚርቁት ለምንድን ነው? አምላክ ስለ እነዚህ አገልጋዮቹ ምን ይሰማዋል? ይህ ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል። በተጨማሪም በጥንት ዘመን ይሖዋ ከእሱ የራቁ አንዳንድ አገልጋዮቹን ከረዳበት መንገድ ምን እንደምንማር ያብራራል።