የግርጌ ማስታወሻ
a ሐዋርያው ጳውሎስ በሕይወቱ ውስጥ የገጠሙትን በጣም አስቸጋሪ ሁኔታዎች እንዲወጣ ይሖዋ በየትኞቹ ሦስት መንገዶች እንደረዳው በዚህ ርዕስ ላይ እንመለከታለን። ይሖዋ በጥንት ዘመን ለነበሩ አገልጋዮቹ ረዳት የሆነው እንዴት እንደሆነ መመልከታችን ይጠቅመናል፤ በዛሬው ጊዜ በሕይወታችን ውስጥ እንደ ማዕበል ያሉ ችግሮች ሲያጋጥሙን ይሖዋ እንደሚረዳን ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።
a ሐዋርያው ጳውሎስ በሕይወቱ ውስጥ የገጠሙትን በጣም አስቸጋሪ ሁኔታዎች እንዲወጣ ይሖዋ በየትኞቹ ሦስት መንገዶች እንደረዳው በዚህ ርዕስ ላይ እንመለከታለን። ይሖዋ በጥንት ዘመን ለነበሩ አገልጋዮቹ ረዳት የሆነው እንዴት እንደሆነ መመልከታችን ይጠቅመናል፤ በዛሬው ጊዜ በሕይወታችን ውስጥ እንደ ማዕበል ያሉ ችግሮች ሲያጋጥሙን ይሖዋ እንደሚረዳን ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።